ad

የተመረጠው ኢህአዴግ እንጂ ብልጽግና አይደለም-ዶ/ር ሰለሞን ኪዳነ

የ ህወሃት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር የነበሩት ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረ እግዚአብሄር በጠቅላይ ሚንስትሩ ሹም ሽር ከስልጣናቸው ከተነሱት መካከል ተጠቃሽ ናቸው።

በተመሳሳይ የህወሃት ከፍተኛ አመራር የሆኑት በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊው ሰለሞን ኪዳነ (/) ከስልጣን እንደሚነሱ ደብዳቤ እንደደረሳቸው ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ይህን ተከትሎ ህወሃት ባወጣው መግለጫ አባላቱን ከፌደራል ከፍተኛ የሃላፊነት ደረጃዎች እንዲሁም ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማንሳት እርምጃ ህግን የጣሰና ችግርም የሚያስከትል ነው ብሏል።
ብልፅግና ፓርቲ በበኩሉ የተደረገው የተለመደ ሹም ሽር ስለሆነ ከብሄር እና ከፖለቲካ ጋር ማገናኘት አይገባም ሲል ምላሽ ሰጥቷል።

የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እየተፈጠሩ ያሉት በመንግስት ሳይሆን የተለያየ የፖለቲካ አስተሳሰብ ባላቸው ቡድኖች ነው

Image result for ዳንኤል በቀለ
የ ሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እየተፈጠሩ ያሉት በመንግስት ሳይሆን የተለያየ የፖለቲካ አስተሳሰብ ባላቸው ቡድኖች ነው - / ዳንኤል በቀለ በኢትዮጵያ ግጭቶች እየተፈጠሩ ያሉት በመንግስት ሳይሆን የተለያየ የፖለቲካ አስተሳሰብ ባላቸው ቡድኖችና ግለሰቦች መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለስልጣን የሆኑት አቶ ዳንኤል በቀለ ዘግበዋል